የጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና
06 September 2025

የጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
DW Amharic የዛሬው የዓለም ዜና፤ ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ እስካሁን 233 ቢሊየን ብር ወጪ ተደርጓል መባሉ፤በሰሜን ጎንደር ጠለምት ወረዳ በድርቅ ሳቢያ 21 ሺህ አባዎራዎች ከ100ሺህ ቤተሰቦቻችው ጋር ችግር መሆናቸው፤እስራኤል ደቡባዊ ጋዛ ውስጥ 'ሰብዓዊ ቀጠና' መሰየሟ እና በሰሜናዊ ጋዛ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎችም ወደዚህ አካባቢ እንዲሸሹ በራሪ ወረቀት እየተበተነ መሆኑን፤በጀርመን የባቫሪያን ግዛት ጠቅላይ ሚንስትር የሀገሪቱን ወታደሮች ወደ ዩክሬን መላክን መቃወማቸውን እንዲሁም ዘለንስኪ፤ ፑቲን ሞስኮ ውስጥ ለመገናኘት ያቀረቡትን ሀሳብ ውድቅ ማድረጋቸውን ያስቃኛል።