Skip to content
Opens in a new window
የነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
05 September 2026

የነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ምስራቅ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ ። አስራ ስድስቱ የመንግስት ወታደሮች እና ፖሊሶች ናቸው ። • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የአፍሪካን አህጉር ትክክለኛ ስፋት የሚያሳይ አዲስ የዓለም ካርታ ጥቅም ላይ እንዲውል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።