የነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና
05 September 2025

የነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
የነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

በአማራ ክልል፣ ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ፣ የባቲ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት፣ በአካባቢዉ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸውን ታጣቂዎች ለመቆጣጠር ፣ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉን አስታወቀ። የ

አንድ የብሪታንያ ፍርድ ቤት በአንዲት ሴትና በአንዲት የ14 ዓመት ልጃገረድ ላይ ወሲባዊ ጥቃት በመፈጸም በተጠረጠረው አንድ ኢትዮጵያዊ ተገን ጠያቂ ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሳለፈ። ዳኛው ተገን ጠያቂው ኢትዮጵያዊ ላይ በመጪው መስከረም 19 ቀን 2018 ዓም ብይን እንደሚሰጡ ተናግረዋል።

ጀርመን ለአፍጋኒስታን የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ሰለባዎች የ2.1 ሚሊዮን ዩሮ እርዳታ ልትሰጥ ነው።