
About
የነሐሴ 26 ቀን 2017 ዓ.ም.አርዕስተ ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንቨስትመንት፣ ለቤትና ለመኪና ግዥ የሚውል 50 ቢሊዮን ብር በውጭ ሀገራት ለማኖሩ ኢትዮጵያውያን ለዳያስፖራ በመጪው 2018 ዓ.ም. ለማበደር መዘጋጀቱን አስታወቀ።
ምሥራቅ አፍጋኒስታንን በመታው የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 812 መድረሱን የአፍጋኒስታን መንግሥት አስታወቀ። መንግሥት እንዳለው በአደጋው 2,817 ሰዎችም ቆስለዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ዩናይትድ ስቴትስ የጋዛ ሰርጥን እንድትቆጣጠርና ህዝቡንም ወደ ሌላ ቦታ ለማስፈር የወጣውን እቅድ እያጤኑ ነው መባሉን ሀማስ ተቃወመ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢንቨስትመንት፣ ለቤትና ለመኪና ግዥ የሚውል 50 ቢሊዮን ብር በውጭ ሀገራት ለማኖሩ ኢትዮጵያውያን ለዳያስፖራ በመጪው 2018 ዓ.ም. ለማበደር መዘጋጀቱን አስታወቀ።
ምሥራቅ አፍጋኒስታንን በመታው የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 812 መድረሱን የአፍጋኒስታን መንግሥት አስታወቀ። መንግሥት እንዳለው በአደጋው 2,817 ሰዎችም ቆስለዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ዩናይትድ ስቴትስ የጋዛ ሰርጥን እንድትቆጣጠርና ህዝቡንም ወደ ሌላ ቦታ ለማስፈር የወጣውን እቅድ እያጤኑ ነው መባሉን ሀማስ ተቃወመ።