About
የዛሬው የዓለም ዜና በአለታ ወንዶ ከተማ በመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ከ178,000 በላይ ስደተኞች ከደቡብ አፍሪቃ መልቀቃቸውን፣ኢራን እና ኦማን ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል ማለታቸውን፣ኢራን በኤምሬትስ መርከብ ላይ ጥቃት ፈፀመች መባሉን፣በጀርመን ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ድሮኖች መታየታቸውን ፣እንዲሁምየአውሮፓ ህብረት የአውሮፓ ህብረት በሴውታ የተሳሳተ መረጃ ስርጭት ላይ ከትላልቅ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር መምከሩን አካቷል።