Skip to content
Opens in a new window
የነሐሴ 1 ቀን 2018 የዓለም ዜና
07 August 2026

የነሐሴ 1 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
-የኢትዮጵያ መንግሥት ሐገርና ሕዝብ ጎድተዋል፣ ገንዘብ አጭበርብረዋል፣ በሙስና ተዘፍቀዋል ያላቸዉን ከፍተኛ ባለሥልጣናቱን ማሰሩን አስታወቀ።----የዩጋንዳ ጦር የጋዛን ሠላም ለማስከበር ይሰፍራል ለተባለዉ ዓለም አቀፍ ሠራዊት ወታደሮች እንዲያዋጣ የሐገሪቱ ምክር ቤት ወሰነ።የጋዛን ሠላም ያስከብራል የተባለዉ ዓለም አቀፍ ሠራዊት የሚሰፍርበት ጊዜ በዉል እይታወቅም።--ሳዑዲ አረቢያ፣ ቱርክና ፓኪስታን የጦር ቃል ኪዳን ሥምምነት ተፈራረሙ።የሶስቱ ሐገራት መሪዎች ዛሬ መካ-ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ በተፈራረሙት ሥምምነት መሠረት አንዱ ሐገር ከተጠቃ ሶስቱም እንደተጠቁ ይቆጠራል።