
About
የጣሊያን የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች የ19 ተሰዳጆችን አስከሬን ማግኘታቸው ተገለጸ። ሌሎች 58 ተሰዳጆችን በሕይወት አትርፈዋል።
ከአሜሪካን የተባረሩ 12 ወደየትውልድ ሀገራቸው መመለስ የማይችሉ ስደተኞች ዩጋንዳ መግባታቸውን የዩጋንዳ የሕግ ማኅበረሰብ ዛሬ አስታወቀ።
ኢራን በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በባሕረ ሰላጤው የአረብ ሃገራት ላይ የሚሳኤል ጥቃቷን አጠናክራ ቀጥላለች። ፕሬዝደንት ትራምፕ ኢራን ከእንግዲህ የሚያሰጋ ኃይል የላትም እያሉ ነው። ፈረንሳይ የሆርሙዝን መተላለፊያ ለማስከፈት ኃይል መጠቀሙ አዋጪ እንዳልሆነ አሳስባለች።
ሩሲያ ቡሼር ከተሰኘው ከኢራኑ የኒኩሊየር የኃይል ተቋም ዜጎቿን ማስወጣት ጀምራለች።
ከአሜሪካን የተባረሩ 12 ወደየትውልድ ሀገራቸው መመለስ የማይችሉ ስደተኞች ዩጋንዳ መግባታቸውን የዩጋንዳ የሕግ ማኅበረሰብ ዛሬ አስታወቀ።
ኢራን በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በባሕረ ሰላጤው የአረብ ሃገራት ላይ የሚሳኤል ጥቃቷን አጠናክራ ቀጥላለች። ፕሬዝደንት ትራምፕ ኢራን ከእንግዲህ የሚያሰጋ ኃይል የላትም እያሉ ነው። ፈረንሳይ የሆርሙዝን መተላለፊያ ለማስከፈት ኃይል መጠቀሙ አዋጪ እንዳልሆነ አሳስባለች።
ሩሲያ ቡሼር ከተሰኘው ከኢራኑ የኒኩሊየር የኃይል ተቋም ዜጎቿን ማስወጣት ጀምራለች።