የመጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
26 March 2026

የመጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
በጅቡቲ የባሕር ጠረፍ አንድ የስደተኞች ጀልባ በመስጠሙ 9 ሲሞቱ 45ቱ እስከአሁን ደብዛቸውን ማግኘት እንዳልተቻል ፤ የኢራን እስላማዊ ዘብ የባሕር ሃይል አዛዥ በእስራኤል መገደላቸውን ተሰማ። የየመን ሁቲ አማጽያን ከኢራን ጎን እንደሚቆሙና አስፈላጊ ከሆነም በቀይባሕር ባብ አልመንደብ የሚተላለፉ መርከቦችን አደጋ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። ሩስያ በደቡባዊ የኦዴሳ ግዛት በምትገኘው አንዲት የወደብ ከተማ ላይ የድሮን ጥቃት በመፈጸም በሐይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት አደረሰች ተባለ።