
About
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ እና የኬንያ መዲና ናይሮቢን ጨምሮ በአስራ ሁለት ከተሞች የአደጋ እና ሰብአዊ ድጋፍ ምላሽ ቀጠናዊ ማዕከላት ልታቋቁም ነው። ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ኢስፋሃን ግዛት የሚገኘው የናታንዝ የኒኩሊየር ማብለያ ጣቢያ ላይ በድጋሚ ጥቃት መፈጸማቸውን የኢራን መገናኛ ብዙሃን አስታወቁ። እስራኤል በሶሪያ ጦር ካምፕ የፈጸመችው ጥቃት ሳውዲ አረቢያ «ወረራ» ስትል አወገዘችው።