የሕዳር 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
02 December 2025

የሕዳር 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
አርስተ ዜና፤
-የቀድሞው የሰላም ሚንስቴር ምንስትር ዴታ እና የጨፌ ኦሮሚያ አባል አቶ ታዬ ደንደአ አዲስ የተመሰረቱባቸውን ክሶች ተቃወሙ ።
-በደቡባዊ ሱዳን የብሔራዊ ጦር ኃይሉ ሳይፈጽመው አልቀረም በተባለ ጥቃት በትንሹ 40 ያህል ሰዎች ተገደሉ።
-አሜሪካ ይክሬን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ጦርነት ፍጻሜ ያገኝ ዘንድ ከሩስያ ጋር ፊት ለፊት ልትነጋገር ነው።
-የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከ22 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈ።