
About
የኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ በማስቆም ሕገ መንግስታዊ ግዴታውን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) አሳሰበ። የየመን ሑቲ ታጣቂዎች ሳውዲ ዓረብያ በሰነዓ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ«ፈጸመችው» ላሉት ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ እንደሚሰጡ አስጠነቀቁ። አሜሪካ የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ በሆርሙዝ ሰርጥ «እየፈጸመው ነው» ላለችው ማስተጓጎል ያስታገሰ ያለችውን ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች። ኢራን በበኩሏ በዮርዳኖስ፣ ባሕረይና ኩዌት የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ደብድባለች።