
About
• የሱዳን ፍርድ ቤት መሐመድ ሐምዳን ዳግሎን ጨምሮ 16 የፈጥኖ ደራሹ ኃይል RSF አመራር በሌሉበት የሞት ቅጣት ፈረደ።
• ደቡብ አፍሪካ ሶስት የቤተሰቡን አባላት በመግደል ሸሽቶ ወደ ሐገሯ ገብቶ የነበረውን ብሪታንያዊ አሳልፋ ልትሰጥ ነው።
• የኢራን አብዮታዊ ዘብ የሆርሙዝ ሰርጥ መዝጋቱን አስታወቀ።
• የእስራኤል ጦር ኃይል በጋዛ ሰርጥ ባደረሳቸው ጥቃቶች አንዲት የ9 ዓመት ሴት ልጅን ጨምሮ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን የፍልስጤም የጤና ባለስልጣናት አስታወቁ።
• የቀድሞው የቃጣር መሪ ሼክ ሐማድ ቢን ኻሊፋ አል ታኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። 74 ዓመታቸው ነበር ።
• ደቡብ አፍሪካ ሶስት የቤተሰቡን አባላት በመግደል ሸሽቶ ወደ ሐገሯ ገብቶ የነበረውን ብሪታንያዊ አሳልፋ ልትሰጥ ነው።
• የኢራን አብዮታዊ ዘብ የሆርሙዝ ሰርጥ መዝጋቱን አስታወቀ።
• የእስራኤል ጦር ኃይል በጋዛ ሰርጥ ባደረሳቸው ጥቃቶች አንዲት የ9 ዓመት ሴት ልጅን ጨምሮ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን የፍልስጤም የጤና ባለስልጣናት አስታወቁ።
• የቀድሞው የቃጣር መሪ ሼክ ሐማድ ቢን ኻሊፋ አል ታኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። 74 ዓመታቸው ነበር ።