
About
አርስተ ዜና፤ --ኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ረቡዕ በሚያካሂደዉ የጋራ ስብሰባ የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ንግግር እንደሚያደርጉ ታወቀ። ሞዲ መዲና አዲስ አበባ ገብተዋል።--ሱዳን በድጋሚ በዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ቀዉስ መዘርዝር ቀዳሚ የዓለም ሃገር መሆንዋ ተገለፀ። ከሱዳን ቀጥሎ የፍልስጤም ግዛቶች ፤ኢትጵያና ሄይቲ በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ ቀዉስ መዘርዝር 3ኛ ደረጃ ላይ በየተራ ተቀምጠዋል።--በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም እየተካሄደ ያለዉ ዉይይት እና ድርድር ፤ ለሰላም «ከምንጊዜውም በላይ ቅርብ ሆንዋል» ሲሉ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።