zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
DW
ስፖርት | Deutsche Welle
Hobbies
News & Politics
Amharic
ት እንቅስቃሴ የሚታይበት ዝግጅት ነው።
Website
Episodes
50
03 December 2025
ኢትዮጵያ ከ22 ዓመት በኋላ በአዳጊዎቿ ለአፍሪቃ ዋንጫ አለፈች
የኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ የእግር ኳስ ተጨዋቾች ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪቃ ዋንጫ ማለፍ ችለዋል ። ቡድኑ ማለፉን ያረጋገጠው ማክሰኞ ኅዳር 23 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የኬንያ አቻውን አዲስ አበባ ውስጥ 3 ለ0 ድል ካደረገ በኋላ ነው ። ፌዴሬሽኑ ይህ አጋጣሚ ከእጁ እንዳይወጣ ብዙ ሊሠራ እንደሚገባ ተገልጧል ።
3 min
01 December 2025
የኅዳር 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
ቸልሲ በለንደን ደርቢ አርሰናልን ትናንት ነጥብ አስጥሎ ግስጋሴውን ገትቷል ። ሊቨርፑል፣ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በተጋጣሚ ሜዳ ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በኤቲሐድ ስታዲየሙ ድል ቀንቷቸዋል ። በቡንደስሊጋው ላይፕትሲሽ እና ዶርትሙንድ አንገት ለአንገት ተናንቀዋል ።
12 min
01 December 2025
ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ
12 min
24 November 2025
የኅዳር 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
የሊቨርፑል እና ማንቸስተር ሲቲ ነጥብ መጣል ዕድሉን ያሰፋለት አርሰናል ቶትንሀምን በሰፋ የግብ ልዩነት ድል አድርጓል ። ባዬርን ሙይንሽን ፍራይቡርግን 6 ለ2 አንኮታኩቷል ። እነ ብራድ ፒት፣ ቢዮንሴ እና ጄዚን የመሰሉ የዓለማችን ታዋቂ አርቲስቶች በታደሙበት የላስቬጋሱ አንድ የመኪና ሽቅድምድም የሬድ ቡል አሽከርካሪ ማክስ ፈርሽታፐን አሸንፏል ።
11 min
17 November 2025
የኅዳር 8 ቀን 2018 ዓ/ም የስፖርት ዝግጅት
10 min
17 November 2025
የምሥራቅ እና የመካከለኛው አፍሪቃ እና የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጫወታዎች
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በቀጠለው የምስራቅ እና የመካከለኛው አፍሪቃ ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ሻምፒዮና ዋሊያዎቹ የመጀመሪያ የምድብ ጫወታቸውን በድል ጀምረዋል። ኢትዮጵያዊቷ ልቅና አምባው የስፔይን ሶሪአ ከተማ የስምንት ሺ ሜትር የሀገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር አሸንፋለች።
10 min
10 November 2025
የኅዳር 1 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
አርሰናልን ነጥብ ጥሏል ። ሊቨርፑል በማንቸስተር ሲቲ ጉድ ሁኗል ። ሦስተኛ ደረጃ ላይ በሚገኘው ቸልሲ እና 12ኛ ደረጃ ላይ በሰፈረው ብሬንትፎርድ መካከል የነጥብ ልዩነቱ አራት ብቻ ነው ። በቤርሊኑ ግጥሚያ ባዬርን ሙይንሽን የማታ ማታ በቁርጥ ቀን ልጁ ሔሪ ኬን ከሽንፈት ተርፏል ።
10 min
10 November 2025
ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ
10 min
03 November 2025
ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ
9 min
03 November 2025
የጥቅምት 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
አርሰናልን የሚያስቆመው አልተገኘም ። ሊቨርፑል ከተደጋጋሚ የሽንፈት አባዜው የተላቀቀ ይመስላል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ነውጠኛ ደጋፊዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ፖሊሶች እንዲሰማሩ አስገድዷል ። በኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አልቀናቸውም ።
9 min