ግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች
21 January 2026

ግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች

SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

About
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና ገንዘብ ሚኒስቴር 'ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) አራተኛውን ዙር የኢትዮጵያ የብድር ግምገማ ሰሞኑን ማፅደቁ የሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ቀደም ሲል ከተጠበቀው በላይ ጠንካራ መሆኑን ያረጋግጣል' አሉ