Skip to content
Opens in a new window
ዉይይት፣ የአዲስ አበባ፣ የመቀሌና የአስመራ መሪዎች ዉዝግብ ንሯል፤ቀጥሎስ? ጦርነት ወይስ ሰላም?
19 July 2026

ዉይይት፣ የአዲስ አበባ፣ የመቀሌና የአስመራ መሪዎች ዉዝግብ ንሯል፤ቀጥሎስ? ጦርነት ወይስ ሰላም?

እንወያይ

About
የቃላቱ ጦርነት ደግሞ ከመቀሌና አዲስ አበባ አልፎ አስመራና ካርቱም እየደረሰ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ ባለፈዉ ሰኔ 30 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ህወሓት፣ ከኤርትራ (ሻዕቢያ)፣ ከሱዳን (SAF)ና በስም ካልጠቀሷቸዉ ሌሎች ወገኖች ጋር ሆነዉ የኢትዮጵያን ሠላም ለማወክ እያሴሩ መሆናቸዉን አስታዉቀዋል