በኢትዮጵያ አዳዲስ የወባ ትንኝ ዝርያዎች አማካኝነት የሚተላለፉ አዳዲስ የወረሽኝ በሽታዎች እየጨመረ ነው ተብሏል፡፡ ካለፉት ቅርብ ዓመታት ወዲህ ከዚህ በፊት በማይታወቁ የወባ በሽታ አምጭ ትንኞች የሚከሰት የወባ በሽታ ዓይነት እየጨመረ መምጣቱን፤