በውድቀታችን እግዚአብሔርን መንካት

በውድቀታችን እግዚአብሔርን መንካት

መጋቢ ዘካርያስ በላይ
00:55:30

About this episode

አማኝ በኃጢአት በድካም ተሰነካክሎ ቢወደቅ በዛው በወደቀበት እንዲቀር ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ አይደለም:: ነገር ግን በድካሙና በውድቀቱ ከእግዚአብሔር ምህረት ጋር ለተነካካ ለእርሱ እንደገና በሁለት እግሩ መቆም ይሆናል:: የእግዚአብሔር የምህረቱ ባለጠግነት በእርሱ ሁኔታ ይገለጥበታል:: ሰለዚህ አማኝ ሁልጊዜም በእግዚአብሔር ምህረት እንደቆመ ያስባል:: ከድካማችን ካልበቃውም ማንነታችን ጎሎቶ የሚወጣውና የሚታየው ያ የተነካካነው የጌታ ምህረት ነውና::