zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
02 December 2025
ተቃዋሚዎች ሥጋት ቢጫናቸውም በኢትዮጵያ ሰባተኛ ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ እየወሰኑ ነው
DW | Amharic - News
About
የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ በምርጫ ቦርድ ላለመሰረዝ በሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ ለመሳተፍ ቢወስንም የሚወዳደረው በአዲስ አበባ እና “ጥቂት አካባቢዎች ብቻ” ይሆናል። ጎጎት ለጉራጌ አንድነት እና ፍትሕ ፓርቲ ቢሳተፍም “አጃቢ” መሆን አይፈልግም። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያዘጋጀው የጊዜ ሰሌዳ ከጸደቀ ከስድስት ወራት በኋላ ድምጽ ይሰጣል።