ከጸሎት መራቅ ማለት ከእግዚአብሔር መራቅ ማለት ነው፣ እምነታችን በእግዚአብሔር ላይ ሲሆን በጸሎትም እየበረታን እንሄዳለን፣ ለብዙዎች እግዚአብሔርን ለሚያውቁ ሰዎች የህይወት ክንዋኔ አንደኛው መክኒያት ከእግዚአብሔር ጋር ግኑኝነትን ማድረግ ሲሆን የእግዚአብሔርን ጉብኝት እስኪመጣ ድረስ በጸሎት መትጋታቸው ነው፣ ዛሬም እኛ አማኞች ሃይልን ለመቀበለና የእግዚአብሔርም ጥሪ እንዲበራልን በጸሎት ልንተጋ ያስፈልገናል