የዳንኤል የህይወት ክንውን ምክኒያት በጸሎት የበረታ ሰው መሆኑ ነው
29 September 2021

የዳንኤል የህይወት ክንውን ምክኒያት በጸሎት የበረታ ሰው መሆኑ ነው

Voice of Truth and Life

About
ከጸሎት መራቅ ማለት ከእግዚአብሔር መራቅ ማለት ነው፣ እምነታችን በእግዚአብሔር ላይ ሲሆን በጸሎትም እየበረታን እንሄዳለን፣ ለብዙዎች እግዚአብሔርን ለሚያውቁ ሰዎች የህይወት ክንዋኔ አንደኛው መክኒያት ከእግዚአብሔር ጋር ግኑኝነትን ማድረግ ሲሆን የእግዚአብሔርን ጉብኝት እስኪመጣ ድረስ በጸሎት መትጋታቸው ነው፣ ዛሬም እኛ አማኞች ሃይልን ለመቀበለና የእግዚአብሔርም ጥሪ እንዲበራልን በጸሎት ልንተጋ ያስፈልገናል