እንዴት ነው በፀጋው የምናድገው?
መጋቢ አበራ
00:21:53
Podcast
For Training Use
About this episode
አማኝ ሁሉ የተጠራው እግዚአብሔርን ወደ መሞሰል እርሱንም በማወቅ ወደሚገኝ ባለጠግነት በፀጋው እንዲያድግ ነው:: ማደጋችንም በቃልና በስራ በሁለንተና እኛነታችን የሚገለጥ በእግዚአብሔርም በሰውም ፊት የሚታይ ነው:: ስለዚህ ለፀጋው ክብርን እየሰጠን እንዴት ማደግ እንደምንችል በዚህ መልዕክት ውስጥ እንማራለን::